ስላለመፍራት

ስላለመፍራት

Voice of Truth and Life

08/11/2021 7:00AM

Episode Synopsis "ስላለመፍራት"

ከተቀበልነው ጸጋ አንዱ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፣እግዚአብሔርን መፍራታችን የመቀደሳችን ምልክት ነው፣ አካሄዳችን የተስተካከለ መሆኑ የሚታወቀው ቃሉን ከመዳፈርና መንፈሱን ከማቃለል ወጥተን ጌታን ስንፈራ ነው፣ እግዚአብሔርን እያወቅን ባደግን ቁጥር የእግዚአብሔር ፍርሃት በህይወታችን እየጨመረ ይሄዳል የሚያስፈራንና የሚይስደነግጠንም እርሱ ብቻ ይሆናል፣ ፣ አይምሮአችን በመንፈስ ቅዱስ ቁጥጥር ስር ካልሆነ ግን ሌላው ቅዱስ ያልሆነው ፍርሃት አይምሮአችንን ይቆጣጠረዋል በዚህ አይነቱ ፍርሃት ውስጥ ስንሆን ደግሞ እግዚአብሔር የተናገረንን በጎ ነገር ሁሉ ከጃችን ያስጥለናል እግዚአብሔርንም የመስማት አቅም እንዳይኖረን ያደርጋል፣

Listen "ስላለመፍራት"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life