Listen "መስማት"
Episode Synopsis
የእግዜአብሔርን ጸጋ መቀበያ መጠን፣ እግዚአብሔርን መስማት መጠን ነው፤ እግዚአብሔር እኛን ባገኘበት መጠን እኛ ድግሞ እራሳችን በሰጠንበት መጠን ነው እግዚአብሔር የሚናገረው። በእግዚአብሔር ከታቀደልን ከዘላለም ሃሳብ ጋር የምንገናኘው እነሆኝ እኔ ምን እንዳደርግ ትወዳለህ ብለን እግዚአብሔር ሲናገረን እኛ በሰማነው በኩል ነው። ከእግዚአብሔር የሰማ ሰው የሄደበትን ደግሞ አይሄድም የኖረውን ደግሞ አይኖርም። ሙሴ እግዚአብሔር ከተናገረው በኃላ አንድ በትር ይዞ ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ ሊያወጣ ተነሳ።
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት
27/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021
ZARZA We are Zarza, the prestigious firm behind major projects in information technology.