Listen "የአውሮፓ ህብርት አመታዊ ኮንፈራንስ ክፍል 4"
Episode Synopsis
በእግዚአብሔር ፊት የሚታይ ማንነት ሲኖረን ጌታ ከማንኛውም ክፉ ነገር ይታደገናል፣ ጸሎታችንም የሚሰማው በእግዚአብሔር ስንታይ ነው፣ በእግዚአብሔር ፊት የሚታይ ማንነት እንዲኖረን ቅንነትና እግዚአብሔርን ከመፍራት ጋር ለቃሉ የምንታዘዝ መሆን አለብን፣ ያለ ቅንነት በእግዚአብሔር ፊት የሚታይ ማንነት የለንም፣ ዛሬ ከብዙዎቻችን ቅንነት ጠፍቶ እንኳን አንገነዘበውም፣ ግን ሲጎድልብን እናያለን፣ ነገሮች ሲከብዱብን ጸሎታችን አልሰማ ሲል መውደድ ሲያቅተን መራራትና ምህረት ማድረግ ሲያቅተን፣ ይህን ሁሉ በዘመናችን እያየን ስለሆነ፣ ከመቼውም በበለጠ በፊቱ ሞገስ የምናገኝበትን ጸጋ መለመን አለብን፣
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት
27/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021