Listen "ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት"
Episode Synopsis
በንስሐ ወደ እግዚአብሔር እንደርሳለን፣ ጌታን እንደግል አዳኛችን አድርገን ስንቀበልና በሐጢያታችን ስንናዘዝ ጌታ ይቅር ይለንና ልጆቹ ያደርገናል፣ ዳግመኛ በእውነት ቃል ከማይጠፋው ዘር እንወለዳለን፣ ጌታን ካወቅን በኋላ ንስሐ ያልገባንበት ሐጢያት ካለ የእግዚአብሔር ለሆነው ነገር ጠንካሮች እንዳንሆንና በጉስቁልና እንድንኖር ያደርገናል፣ እግዚአብሔር ከሐጢያት ጋር ሕብረት ስለሌለው ከጌታ ጋር ህብረት እንዳይኖረንም ያደርጋል፣ ስለዚህ እራሳችንን ሁልጊዜ አየመረመርን በንስሐ የእግዚአብሔርን ፊት ልንፈልግ ይገባናል፣
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021
ZARZA We are Zarza, the prestigious firm behind major projects in information technology.