Listen "ሁሉ ነገር የተወሰነው ከጊዜ ጋር ነው"
Episode Synopsis
እግዚአብሔር የሚሰራው በጊዜ ውስጥ ነው፣ መንፈሳዊነት ደግሞ ከእግዚአብሔር ጊዜ ጋር መራመድና ጊዜውን ማስተዋል ነው፣ ለእያንዳንዱ ነገር ተወስኖ የተሰጠ ጊዜ አለ፣ ሁሉም ከጊዜው አያልፍም፣ ሁሉ በጊዜ የተወሰነ ነው፣ ሰው ግን በራሱ ጉዳይ ሲያዝ ዘመንን ለመዋጀት የእግዚአብሔርን ነገር የሚሰማበት ጆሮ የለውም፣ ጊዜን የሚሰማ ጆሮ ደግሞ ከሌለን የጊዜው ጸሎት የለንም የጊዜው ጸሎት ከሌለን ደግሞ የጊዜው መልስ የለንም፣ ከእግዚአብሔር ጊዜ ጋር ስንራመድ ጠቃሚዎች ለዘመኑ መልስና ለእግዚአብሔርም መልክተኞች እንሆናለን፣
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት
27/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021