እግዚአብሔር ለጊዜውና ለሰአቱ ያስነሳው ዮሴፍ ኦሪት ዘፍጥረት 41:25-33

እግዚአብሔር ለጊዜውና ለሰአቱ ያስነሳው ዮሴፍ ኦሪት ዘፍጥረት 41:25-33

Voice of Truth and Life

14/11/2021 7:00AM

Episode Synopsis "እግዚአብሔር ለጊዜውና ለሰአቱ ያስነሳው ዮሴፍ ኦሪት ዘፍጥረት 41:25-33"

እግዚአብሔር ብቻውን አምላክ እንደሆነና እውነተኛ አምላክ መሆኑ እንዲታወቅ ስለሚፈልግ ክብሩን በተለያዩ ስዎች ገልጧል፣ ዮሴፍም ከነዚህ ስዎች መካከል አንዱ ሲሆን ዛሬም እግዚአብሔር እንደ ዮሴፍ ራዕይን የተሸከሙ ሰዎች አሉት፣ ይህንን ራዕይ የተሸከሙ ሰዎች በተለያየ እንቆቅልሽ ውስጥ ያልፋሉ፣ ጌታ ስሙን ለማስከበር አንዳንዴ የራሱ የሆኑትን እንደንዚህ አይነት ሰዎችን በመከራ እንዲያልፉ ይፈቅዳል ግን በመከራቸው ክብሩ ይገለጣል፣

Listen "እግዚአብሔር ለጊዜውና ለሰአቱ ያስነሳው ዮሴፍ ኦሪት ዘፍጥረት 41:25-33"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life