በእግዚአብሔር ፊት የሆነ ፀሎት የማቴዎስ ወንጌል 7:1-8

17/06/2021 46 min
በእግዚአብሔር ፊት የሆነ ፀሎት የማቴዎስ ወንጌል 7:1-8

Listen "በእግዚአብሔር ፊት የሆነ ፀሎት የማቴዎስ ወንጌል 7:1-8"

Episode Synopsis

ፀሎት ማለት ሐይማኖታዊ ልምምድ ሳይሆን ከምንጠይቀውና ከምንቀበለው ያለፈ፣ በመንፈስ ቅዱስ መገኘት፣ ወደ ውስጠኛው የጌታ ህልውና ውስጥ ገብተን ከጌታ ጋር የአባትና የልጅ ሕብረት ማድረግ ማለት ነው። ለዚህም ነው መፅሐፍ ቅዱሳችን የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች ብሎ የሚመክረን።

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life