Listen "በእግዚአብሔር ፊት የሆነ ፀሎት የማቴዎስ ወንጌል 7:1-8"
Episode Synopsis
ፀሎት ማለት ሐይማኖታዊ ልምምድ ሳይሆን ከምንጠይቀውና ከምንቀበለው ያለፈ፣ በመንፈስ ቅዱስ መገኘት፣ ወደ ውስጠኛው የጌታ ህልውና ውስጥ ገብተን ከጌታ ጋር የአባትና የልጅ ሕብረት ማድረግ ማለት ነው። ለዚህም ነው መፅሐፍ ቅዱሳችን የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች ብሎ የሚመክረን።
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት
27/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021