የመቅደሱ ክብር

የመቅደሱ ክብር

Voice of Truth and Life

08/10/2021 7:00AM

Episode Synopsis "የመቅደሱ ክብር"

የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እኛ ነን፣ እንድ ቤት ሊከብር ካስፈለገ ባለቤት ሊኖረው ይስፈልጋል፣ በዋጋ ተገዝተናልና የራሳችን ስላልሆንን ለእኛ ለአማኞች ህይወት ባለቤት ሊሆንና ሊከብር የሚገባው ደግሞ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ነው፣ የከፍታችንና የሰላማችን ምንጭ እርሱ ነው፣ ስለዚህ ከማንነታችን ወጥተን ክርስቶስ በእኛ እንዲከብር በሚረዳን መንፈስ ቅዱስ ስር ዕለት ዕለት ራሳችንን በማስገዛት በቅድስና ልንኖር ይገባናል፣

Listen "የመቅደሱ ክብር"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life