Listen "የተጸለየበት"
Episode Synopsis
የጸለይንበት ማለት እግዚአብሔር እንካችሁ ብሎ የሰጠን ነገር ማለት ነው፣ የእግዚአብሔር ስጦታ ፍጹም በረከትና መርገም የሌለበት ሲሆን በባህሪው ደግሞ ደግ አባት በመሆኑ የሰጠንን መልሶ አይወስድብንም፣ ልጅን የሚያክል ውብ ነገር ከምጥ በሗላ እንደሚገኝ አንዳንዴ ከውስጣችን የሚወለድ ነገር ካለ እግዚአብሔር እንድናምጥ ያደርገናል፣ በምጥና በስቃይ ውስጥ ስናልፍ በእግዚአብሔር ፊት ጥሩ ባልሆነው ነገር እንዳንያዝ በጥንቃቄ የእግዚአብሔርን ጥሩ ለማወቅ መጸለይና የእርሱን ጥሩ ለማድረግም ሆን ለመቀበል ዝግጁ መሆን አለብን፣
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት
27/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021
ZARZA We are Zarza, the prestigious firm behind major projects in information technology.