ጥያቄ እና መልስ ክፍል 98

12/12/2021 46 min Temporada 12 Episodio 24
ጥያቄ እና መልስ ክፍል 98

Listen "ጥያቄ እና መልስ ክፍል 98"

Episode Synopsis

የዛሬ ጥያቄዎች
1. ምሳሌ 31፡11 መንፈስ ቅዱስን የሚያሳዝን ሰው ይለፋል ፍሬ የለውም የሚለውን ሀሳብ አብራራልን።
2. መዝሙር 53፡1 የሚጸጸት ህይወት ከሌለን የንስሀ ፍሬ የለንም የሚለው ሀሳብ አብራራልን።
3. ምሳሌ 16 ለትውልድ የምናተርፈው ነገር ምንድን ነው?
4. ምሳሌ 31፡17 የውሳኔ ሰው መሆን ያስፈልገናል የውሳኔ ሰው ያልሆነ ግን ህይወት አደጋ ላይ ነው ያለው ለእርሱ ብቻ ሳይሆን በአካባቢው ላሉ ጭምር መሚለው ሀሳብ ይብራራልን።
5. ወደ እግዚአብሔር ስቀርብ እንደ ማይገባው ሰው መኦን አለበት የሚለው ሀሳብ ይብራራልን።
6. ምሳሌ 31፡18 አመስጋኝ ሰው መብራቱ አይጠፋም የሚለው ሀሳብ ይብራራልን።
7. የአንዳንድ ሰው መብራት የሚታየው በቀን ብቻ ነው የሚለው ሀሳብ ይብራራልን። ይህ ብርሀን በቀን ብቻ እንደሚበራልን በማታ እንደማይበራ እንዴት ነው የምናውቀው?
8. 2ኛ ነገሥት 8 እግዚአብሔር የሚያየን ቃሉን እንዴት እንደ ተቀበልን ነው እንጂ ምን እንዳደረግን አይደለም የሚለው ሀሳብ ይብራራልን።

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life