ጥያቄ እና መልስ ክፍል 62

ጥያቄ እና መልስ ክፍል 62

Voice of Truth and Life

07/08/2021 7:00AM

Episode Synopsis "ጥያቄ እና መልስ ክፍል 62"

የዛሬ ጥያቄዎች 1. ለጣኦት የተሰዋውን አትብሉ የሚለው ቢብራራልን። 2. ወንድም ለመከራ ቢዜ ይወለዳል ሲል ማን ማለት ነው? 3. ምሳሌ 17፡17 “ወዳጅ በዘመን ሁሉ ይወዳል” ምን ማለት ነው? 4. ምሳሌ 24፡26 የምንናገረው ቃል ሀይል አለው ሲል ክፉ ነገር ብንናገር ይሠራል ማለት ነው? 5. ምሳሌ 25፡6 እና 17 ሁሉን ነገር በመጠን መኖር አለብን የሚለው ሀሳብ መንፈሳዊ ነገራችንንም እንዲህ መሆን አለበት ማለት ነው? 6. ሰው ከህይወታችን አጣ ማለት እግዚአብሔር ወደ ህይወታችን የሚመጣበት መንገድ አጣን ማለት ነው የሚለው ሀሳብ ይብራራልን። 7. በአህምሮአችን ያለው ትክክል ነው ብሎ ሰው ካሰበ ወደ መንፈሳዊ ነገር መምጣት አይችልም የሚለው ይብራራልን። 8. በመንፈሳዊ ህይወታችን የአህምሮ መታደስፍ የሚመጣው እንዴት ነው? 9. ጌታ በትክክል በህይወታችን ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?

Listen "ጥያቄ እና መልስ ክፍል 62"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life