Listen "ጥያቄ እና መልስ ክፍል 62"
Episode Synopsis
የዛሬ ጥያቄዎች
1. ለጣኦት የተሰዋውን አትብሉ የሚለው ቢብራራልን።
2. ወንድም ለመከራ ቢዜ ይወለዳል ሲል ማን ማለት ነው?
3. ምሳሌ 17፡17 “ወዳጅ በዘመን ሁሉ ይወዳል” ምን ማለት ነው?
4. ምሳሌ 24፡26 የምንናገረው ቃል ሀይል አለው ሲል ክፉ ነገር ብንናገር ይሠራል ማለት ነው?
5. ምሳሌ 25፡6 እና 17 ሁሉን ነገር በመጠን መኖር አለብን የሚለው ሀሳብ መንፈሳዊ ነገራችንንም እንዲህ መሆን አለበት ማለት ነው?
6. ሰው ከህይወታችን አጣ ማለት እግዚአብሔር ወደ ህይወታችን የሚመጣበት መንገድ አጣን ማለት ነው የሚለው ሀሳብ ይብራራልን።
7. በአህምሮአችን ያለው ትክክል ነው ብሎ ሰው ካሰበ ወደ መንፈሳዊ ነገር መምጣት አይችልም የሚለው ይብራራልን።
8. በመንፈሳዊ ህይወታችን የአህምሮ መታደስፍ የሚመጣው እንዴት ነው?
9. ጌታ በትክክል በህይወታችን ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?
1. ለጣኦት የተሰዋውን አትብሉ የሚለው ቢብራራልን።
2. ወንድም ለመከራ ቢዜ ይወለዳል ሲል ማን ማለት ነው?
3. ምሳሌ 17፡17 “ወዳጅ በዘመን ሁሉ ይወዳል” ምን ማለት ነው?
4. ምሳሌ 24፡26 የምንናገረው ቃል ሀይል አለው ሲል ክፉ ነገር ብንናገር ይሠራል ማለት ነው?
5. ምሳሌ 25፡6 እና 17 ሁሉን ነገር በመጠን መኖር አለብን የሚለው ሀሳብ መንፈሳዊ ነገራችንንም እንዲህ መሆን አለበት ማለት ነው?
6. ሰው ከህይወታችን አጣ ማለት እግዚአብሔር ወደ ህይወታችን የሚመጣበት መንገድ አጣን ማለት ነው የሚለው ሀሳብ ይብራራልን።
7. በአህምሮአችን ያለው ትክክል ነው ብሎ ሰው ካሰበ ወደ መንፈሳዊ ነገር መምጣት አይችልም የሚለው ይብራራልን።
8. በመንፈሳዊ ህይወታችን የአህምሮ መታደስፍ የሚመጣው እንዴት ነው?
9. ጌታ በትክክል በህይወታችን ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት
27/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021
ZARZA We are Zarza, the prestigious firm behind major projects in information technology.