Listen "ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል?"
Episode Synopsis
የሰማነው ወይም ያየነው ነገር ሳይሆን የሞተ ነገራችን ነው ታማኝ የሚያደርገን። ከምድር ወጥተን ከስጋችን ተለይተን የላይኛውን ማየት ስንጀምርና የደህንነታችን መሰረት የሆነውን ክርስቶስን ተደግፈን በመንፈስ ቅዱስ ቁጥጥር ሥር ስንሆን መፅናት እንችላለን።
ሰው በሐይሉ አይበረታም እንደሚል የእግዚአብሔር ቃል፣ የሚያበረታን ፀጋው ነው። ሰይጣን ግን ሁልጊዜ በትጋታችን ሊያስመካን ይጥራል።
ሰው በሐይሉ አይበረታም እንደሚል የእግዚአብሔር ቃል፣ የሚያበረታን ፀጋው ነው። ሰይጣን ግን ሁልጊዜ በትጋታችን ሊያስመካን ይጥራል።
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት
27/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021