Listen "የተፈጠርነው የራሱ የእግዚአብሔር ለመሆን ነው፣ ኤፌሶን 1:5; የሉቃስ ወንጌል 20:38"
Episode Synopsis
የአንድ አማኝ ዕድገት ትልቅ ከፍታ እኔ የጌታ ነኝ ማለት መቻሉ ነው፣ የተፈጠርነው የእግዚአብሔር ለመሆን እንደሆነ ሲገባን የመከራና የችግሮች መደራረብ ከክርስቶስ ፍቅር እየነጠሉን ሳይሆን የእርሱ መሆናችንን እያስረገጡልን ነው የሚሄዱት፣ እግዚአብሔርም ከጥንት ከመጀመሪያው የእርሱ ስላደረገን ባለቀቅነው ማንነታችን ወይም የእርሱ ሆንን ባልተገኘንበት የእርሱ ሆነን እስክንገለጥ ወደ እርሱ የሚይስጠጋንን የህይወት ማዕበልና ወጀብ ይፈቅዳል፣
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት
27/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021