የተፈጠርነው የራሱ የእግዚአብሔር ለመሆን ነው፣ ኤፌሶን 1:5; የሉቃስ ወንጌል 20:38

የተፈጠርነው የራሱ የእግዚአብሔር ለመሆን ነው፣ ኤፌሶን 1:5; የሉቃስ ወንጌል 20:38

Voice of Truth and Life

27/11/2021 7:00AM

Episode Synopsis "የተፈጠርነው የራሱ የእግዚአብሔር ለመሆን ነው፣ ኤፌሶን 1:5; የሉቃስ ወንጌል 20:38"

የአንድ አማኝ ዕድገት ትልቅ ከፍታ እኔ የጌታ ነኝ ማለት መቻሉ ነው፣ የተፈጠርነው የእግዚአብሔር ለመሆን እንደሆነ ሲገባን የመከራና የችግሮች መደራረብ ከክርስቶስ ፍቅር እየነጠሉን ሳይሆን የእርሱ መሆናችንን እያስረገጡልን ነው የሚሄዱት፣ እግዚአብሔርም ከጥንት ከመጀመሪያው የእርሱ ስላደረገን ባለቀቅነው ማንነታችን ወይም የእርሱ ሆንን ባልተገኘንበት የእርሱ ሆነን እስክንገለጥ ወደ እርሱ የሚይስጠጋንን የህይወት ማዕበልና ወጀብ ይፈቅዳል፣

Listen "የተፈጠርነው የራሱ የእግዚአብሔር ለመሆን ነው፣ ኤፌሶን 1:5; የሉቃስ ወንጌል 20:38"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life