በእግዚአብሔር መንካት መነካት የሉቃስ ወንጌል 7:11-17

በእግዚአብሔር መንካት መነካት የሉቃስ ወንጌል 7:11-17

Voice of Truth and Life

18/07/2021 7:00AM

Episode Synopsis "በእግዚአብሔር መንካት መነካት የሉቃስ ወንጌል 7:11-17"

እግዚአብሔር በሰው አይምሮ የማይቻል፣ በስርአትና በሕግ የማይንካ ነገርን አልፎ ይነካል ። በመፅሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ ብዙ ምሳሌ የሚሆኑን በእግዚአብሔር የተነኩና ከቀድሞ ማንንነታቸው የተለወጡ ሰዎች ተጠቅሰውልናል። ሰው ከመለኮት ጋር ከተነካካ የቀድሞውን ማንነቱን መሆን አይችለም። ምህረትን፣ ፍቅርንና ፅድቅን የተለማመደ፣ በብርሀን የሚመላለስና፣ የአሸናፊነት ህይወት ያለው ይሆናል። ዛሬ የእግዚአብሔርን ቃል እየሰማን፣ እያመለክንና እያገለገልን፣ የደከምንበት ወይም ያልተነካንበት ነገር ካለ፣ ይህንን ታላቅ ጌታ እንጠይቀው፦ በመራራት፣ እጁን በድን ወደሆነው ነገራችን ላይ ይዘረጋል።

Listen "በእግዚአብሔር መንካት መነካት የሉቃስ ወንጌል 7:11-17"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life