1ኛ ተሰሎንቄ 5:16-17 - በጌታ ደስ ይበላችሁ

1ኛ ተሰሎንቄ 5:16-17 - በጌታ ደስ ይበላችሁ

Voice of Truth and Life

01/06/2021 7:00AM

Episode Synopsis "1ኛ ተሰሎንቄ 5:16-17 - በጌታ ደስ ይበላችሁ"

ብዙ ደስ የሚያሰኙ ነገሮች በዚህ ምድር ሊኖሩ ይችላሉ፣ ነገር ግን ጊዝያዊ አና ተለዋዋጭ ናቸው። የማይለዋወጥ ዘመን የማይሽረው የዘለኣለም ደስታ ግን የሚገኘው በጌታ በአየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው።

Listen "1ኛ ተሰሎንቄ 5:16-17 - በጌታ ደስ ይበላችሁ"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life