ጥያቄ እና መልስ ክፍል 93

27/11/2021 49 min Temporada 11 Episodio 54
ጥያቄ እና መልስ ክፍል 93

Listen "ጥያቄ እና መልስ ክፍል 93"

Episode Synopsis

የዛሬ ጥያቄዎች
1. በደማቸው እንዲናገሩ የማይሰወሩ ነቢያት አሉ የሚለውን ሀሳብ አብራራልን። ይህንንስ እንዴት ነው የምናውቀው?
2. ሰውን ይቅር ማለት ፈጽሞ ነገርን መተው ማለት ነው ወይ?
3. እግዚአብሔር በችግር ግዜ አዚሁ ተቀመጡ ቢለል ድምፁን እንዴት ነው የምንለይው?
4. አድርጉልን የምንል ከሆነ አላደግንም ማለት ነው የሚለውን ሀሳብ አብራራልን።
5. ጠባዬ ነው ብለን የምናደርገውን ነገር እንዴት ነው ማስተካከል የምንችለው?
6. በአላፊነት ያለ ሰው በበቂ ምክንያት ሀላፊነቱን መወጣት እንደማይችል ቢናገር ይህ እድገት ሊሆን ይችላል?
7. በተቸገርን ሰዓት ብቻ ሳይሆን በተሳካልን ግዜ የተከፈተ ዐይን ሊኖረን ይገባል ማለት ነው?
8. እግዚአብሔርን መታዘዝ ማለት መሰወር ማለት ነው?

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life