ጥያቄ እና መልስ ክፍል 86

ጥያቄ እና መልስ ክፍል 86

Voice of Truth and Life

31/10/2021 7:00AM

Episode Synopsis "ጥያቄ እና መልስ ክፍል 86"

የዛሬ ጥያቄዎች 1. ኢየሱስ ያልበቃው ሰው ምንም ነገር የማያረካው ሰው ነው እንዲህ አይነቱ ሰው በህይወቱ እድገት የለውም የሚለውን ሀሳብ አብራራልን። 2. ኤፊሶን 2፡6-7 ማርቆስ 5፡36-39 ጌታ የሚሰጠንን ነገር ቁጭ በሉ በማለት ነው የጀመረው የሚለው ሀሳብ ይብራራልን። 3. ዘፀ 14፡13 ቁጭ ያለ ሰው በመጨረሻ ቆሞ ይገኛል የሚለውን ሀሳብ አብራራልን። 4. ዮሐንስ 20፡23፣ ማቴ16፡19 18፡18 የሚሉት ይብራራልን። 5. ጌታን ከመከተል ወደ ጌታን አለማወቅ ልንገባ እንችላለን ወይ? 6. ወንድሞችን ማስቀደም ጌታን ከማስቀደም ጋር ያለው ልዩነት ምንድን ነው? 7. በጌታ የሚቀድሙንን እስከ ምን ድረስ ነው ማስቀደም ያለብን?

Listen "ጥያቄ እና መልስ ክፍል 86"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life