ጥያቄ እና መልስ ክፍል 86

31/10/2021 33 min Temporada 10 Episodio 62
ጥያቄ እና መልስ ክፍል 86

Listen "ጥያቄ እና መልስ ክፍል 86"

Episode Synopsis

የዛሬ ጥያቄዎች
1. ኢየሱስ ያልበቃው ሰው ምንም ነገር የማያረካው ሰው ነው እንዲህ አይነቱ ሰው በህይወቱ እድገት የለውም የሚለውን ሀሳብ አብራራልን።
2. ኤፊሶን 2፡6-7 ማርቆስ 5፡36-39 ጌታ የሚሰጠንን ነገር ቁጭ በሉ በማለት ነው የጀመረው የሚለው ሀሳብ ይብራራልን።
3. ዘፀ 14፡13 ቁጭ ያለ ሰው በመጨረሻ ቆሞ ይገኛል የሚለውን ሀሳብ አብራራልን።
4. ዮሐንስ 20፡23፣ ማቴ16፡19 18፡18 የሚሉት ይብራራልን።
5. ጌታን ከመከተል ወደ ጌታን አለማወቅ ልንገባ እንችላለን ወይ?
6. ወንድሞችን ማስቀደም ጌታን ከማስቀደም ጋር ያለው ልዩነት ምንድን ነው?
7. በጌታ የሚቀድሙንን እስከ ምን ድረስ ነው ማስቀደም ያለብን?

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life