Listen "ጥያቄ እና መልስ ክፍል 94"
Episode Synopsis
የዛሬ ጥያቄዎች
1. ምሳሌ 30፡32 በዚህ ዘመን መጠየቅ ያለብን ምን በላን ሳይሆን በሰው ህይወት ውስጥ ምን ሠራን መሆን አለበት የሚለውን ሀሳብ አብራራልን።
2. በህይወታችን ውስጥ ማዕበል ጸጥ የማይለው እንዴት ነው?
3. እየሱስ ክርስቶስ ብቻ ካለን እለት እለት የሚያስፈልገንን ፀጋ ላንቀበል እንችላለን ወይ?
4. በተለያየ ነገር አድገን ጌታን ካልመሰልን እነዚህ ነገሮች በህይወታችን ምን ሊመስሉ ይችላሉ?
5. ያደገ ሰው ሰውን ያስተካልክላል ስለሚል አገልጋዮችን ሳናስቀይም እንዴት ነው ማስተካከል የምንችለው?
6. ቃሉን እንደ ቃል መውሰድ የምንችለው እንዴት ነው?
1. ምሳሌ 30፡32 በዚህ ዘመን መጠየቅ ያለብን ምን በላን ሳይሆን በሰው ህይወት ውስጥ ምን ሠራን መሆን አለበት የሚለውን ሀሳብ አብራራልን።
2. በህይወታችን ውስጥ ማዕበል ጸጥ የማይለው እንዴት ነው?
3. እየሱስ ክርስቶስ ብቻ ካለን እለት እለት የሚያስፈልገንን ፀጋ ላንቀበል እንችላለን ወይ?
4. በተለያየ ነገር አድገን ጌታን ካልመሰልን እነዚህ ነገሮች በህይወታችን ምን ሊመስሉ ይችላሉ?
5. ያደገ ሰው ሰውን ያስተካልክላል ስለሚል አገልጋዮችን ሳናስቀይም እንዴት ነው ማስተካከል የምንችለው?
6. ቃሉን እንደ ቃል መውሰድ የምንችለው እንዴት ነው?
More episodes of the podcast Voice of Truth and Life
በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
29/01/2022
ወንጌልና መንግስተ ሰማያት
05/01/2022
እግዚአብሔር ይመራል
05/01/2022
ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል
29/12/2021
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
28/12/2021
ዳግም መወለድና በንስሐ ወደ መንግስተ ስማያት መግባት
27/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል ሁለት
26/12/2021
ዘካርያስ 3፡1-10 ክፍል አንድ
25/12/2021
ZARZA We are Zarza, the prestigious firm behind major projects in information technology.