ሳታቋርጡ ፀልዩ:: 1ተሰ.5:16-18

ሳታቋርጡ ፀልዩ:: 1ተሰ.5:16-18

Voice of Truth and Life

31/05/2021 7:00AM

Episode Synopsis "ሳታቋርጡ ፀልዩ:: 1ተሰ.5:16-18"

ፀሎት አንዱ የአማኝ የህይወት ክፍል ነው:: ሰለዚህ ዘወትር የምንከውነውና የምንኖረው ነው:: ፀሎት በአግዚአብሔር ፊት ቀርበን ከእርሱ ጋር የምንነጋገርበት ለእርሱ የለንንም ወዳጅነት የምንገልጥበትና ከእርሱ ዘንድ ምክርና መመሪያ የምንቀበልበት ነው:: መቼና ለምን እንፀልይ? እንዴትና ሰለምን እእፀልይ? ለሚሉትና ለሌሎችም ጥያቄዎች የተብራራ መልስ በዚህ ትምህርት እናገኛለን::

Listen "ሳታቋርጡ ፀልዩ:: 1ተሰ.5:16-18"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life