የእግዚአብሔርን ታማኝነት ማወቅ 1ኛ ተሰሎንቄ 524

የእግዚአብሔርን ታማኝነት ማወቅ 1ኛ ተሰሎንቄ 524

Voice of Truth and Life

21/07/2021 7:00AM

Episode Synopsis "የእግዚአብሔርን ታማኝነት ማወቅ 1ኛ ተሰሎንቄ 524"

በመለኮት እቅድ የተጠራ ስው፣ ገና በማህጸን ሳለ፣ በጌታ የታወቀና የተጠበቀ ነው። በእምነት እራሳችንን በእርሱ ጥበቃ ውስጥ ማስቀመጥን እንድንለምድ እግዚአብሔር ይፈልጋል። ጌታ ትልቁ የሚፈልገው፣ የታመነ መሆኑን እንድናውቅና በቃሉ የሚገኝ ታላቅ አምላክ መሆኑን እንድንረዳ ነው። እግዚአብሔር እራሱን ለኛ የገለጸው፣ በታማኝነቱ ነው፣ ይህንን ስንረዳ፣ በእርሱ ላይ ተደግፈንና አርፈን መኖር እንችላለን።

Listen "የእግዚአብሔርን ታማኝነት ማወቅ 1ኛ ተሰሎንቄ 524"

More episodes of the podcast Voice of Truth and Life