28_ምርኮው ይመለሳል!

28_ምርኮው ይመለሳል!

Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland

23/12/2018 6:24PM

Episode Synopsis "28_ምርኮው ይመለሳል!"

  ይህ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት "ምርኮው ይመለሳል"  በሚል ርዕስ በ1ሳሙኤል ምዕራፍ 30 ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገዬ መኮንን የቀረበ ሲሆን የመልዕክቱ ማዕከላዊ አሳብ "ነገራችን በጠላት ሲወሰድብንና የሚናደርገው ግራ ሲገባን 1) ልባችንን በእግዚአብሔር ማበርታት አለብን 2) ማድረግ የሚገባንን እንዲያሳውቀን እግዚአብሔርን በጸሎት መጠየቅ አለብን 3) ምርኮአችንን ለመመለስ እግዚአብሔር አድርጉ የሚለንን ማድረግ አለብን" የሚል ነው:: 

Listen "28_ምርኮው ይመለሳል!"

More episodes of the podcast Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland