017_በመንፈሱ መታጠቅ!

017_በመንፈሱ መታጠቅ!

Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland

30/09/2018 7:24PM

Episode Synopsis "017_በመንፈሱ መታጠቅ! "

በዮሐንስ ወንጌል 21:15-19 ባለው ክፍል ላይ ተመሥርቶ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: የመልዕክቱ ዋና ጭብጥ ሰው በመንፈስ ቅዱስ ሲታጠቅ በሥጋ ማንነቱ የሚፈራውን በመንፈስ ቅዱስ ሲታጠቅ እንደማይፈራና ለእግዚአብሔር ክብር እስከ ሞት ድረስ እደሚጨክን ያስረዳል:: በመንፈስ ቅዱስ መታጠቅ ፈሪን ደፋር ያደርጋል:: ለዚህም የጴጥሮስን ህይወት ልብ ይሏል::

Listen "017_በመንፈሱ መታጠቅ! "

More episodes of the podcast Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland