Episode Synopsis "ማክሰኞ፡- ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና"
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል። ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና
Listen "ማክሰኞ፡- ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና"
More episodes of the podcast VOA Amharic
- በኦሮምያ የግብይት ዕቀባና ሥራ የማቆም አድማ ዛሬም ቀጥሏል
- ማክሰኞ፡- ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና
- ስፖርት
- ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው
- "ይቅርታ ባለመጠየቃቸው በጣም ደስ ብሎኛል”- የአቶ ክንፈሚካኤል ደበበ እናት
- አቶ ጉርሜሳ አያኖን ጨምሮ የአራቱ የኦፌኮ አባላት ክስ እንዲቋረጥ ተወሰነ
- ዶ/ር መረራ ከኦሮሚያ የመንግሥት መ/ቤቶች ከተወጣጡ ሰራተኞች ስጦታዎች ተበረከቱላቸው
- ኦፌኮ ከኦህዴድ ጋር ሊነጋገር መሆኑን አስታወቀ
- "በመዳወላቡ ወተት በመሸጥ ላይ የነበሩ ሁለት እናቶች በጥይት ተገድለዋል"- ነዋሪ
- ሰኞ፡-ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና