ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው

ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው

VOA Amharic

12/02/2018 12:00AM

Episode Synopsis "ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው"

በኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባርና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ለሦስት ቀናት ይቆያል የተባለ ውይይት ትናንት ዕሁድ ተጀምሯል። በኢትዮጵያ ባለሥልጣናትና በኦብነግ መካከል ንግግሩ የተጀመረው ተለይቶ ባልተገለፀ የኬንያ ከተማ ነው።

Listen "ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው"

More episodes of the podcast VOA Amharic