Episode Synopsis "ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው"
በኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባርና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ለሦስት ቀናት ይቆያል የተባለ ውይይት ትናንት ዕሁድ ተጀምሯል። በኢትዮጵያ ባለሥልጣናትና በኦብነግ መካከል ንግግሩ የተጀመረው ተለይቶ ባልተገለፀ የኬንያ ከተማ ነው።
Listen "ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው"
More episodes of the podcast VOA Amharic
- በኦሮምያ የግብይት ዕቀባና ሥራ የማቆም አድማ ዛሬም ቀጥሏል
- ማክሰኞ፡- ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና
- ስፖርት
- ኦብነግና የኢትዮጵያ መንግሥት እየተደራደሩ ናቸው
- "ይቅርታ ባለመጠየቃቸው በጣም ደስ ብሎኛል”- የአቶ ክንፈሚካኤል ደበበ እናት
- አቶ ጉርሜሳ አያኖን ጨምሮ የአራቱ የኦፌኮ አባላት ክስ እንዲቋረጥ ተወሰነ
- ዶ/ር መረራ ከኦሮሚያ የመንግሥት መ/ቤቶች ከተወጣጡ ሰራተኞች ስጦታዎች ተበረከቱላቸው
- ኦፌኮ ከኦህዴድ ጋር ሊነጋገር መሆኑን አስታወቀ
- "በመዳወላቡ ወተት በመሸጥ ላይ የነበሩ ሁለት እናቶች በጥይት ተገድለዋል"- ነዋሪ
- ሰኞ፡-ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና