"በመዳወላቡ ወተት በመሸጥ ላይ የነበሩ ሁለት እናቶች በጥይት ተገድለዋል"- ነዋሪ

"በመዳወላቡ ወተት በመሸጥ ላይ የነበሩ ሁለት እናቶች በጥይት ተገድለዋል"- ነዋሪ

VOA Amharic

12/02/2018 12:00AM

Episode Synopsis ""በመዳወላቡ ወተት በመሸጥ ላይ የነበሩ ሁለት እናቶች በጥይት ተገድለዋል"- ነዋሪ"

በባሌ ዞን በመዳ ወላቡ ወረዳ "መዳ" በተባለች ቀበሌ የገበያ ቦታ ላይ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በተፈጠረ ግጭት የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉንና ሰባት ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ከሟቾቹ ውስጥም አንዲት የስምንት ልጆች እና አንዲት የሰባት ልጆች እናት ወተት በመሸጥ ላይ እያሉ በመከላከያ በተተኮሰ ጥይት መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።

Listen ""በመዳወላቡ ወተት በመሸጥ ላይ የነበሩ ሁለት እናቶች በጥይት ተገድለዋል"- ነዋሪ"

More episodes of the podcast VOA Amharic