Listen "የትራምፕ አስተያየት ስለ ሕዳሴ ግድብ፦ ዲፕሎማሲ ወይስ ረብሻ? የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት መንገድ"
Episode Synopsis
“ለምን እንደሆነ? አሜሪካ ለምን [በድርድር ሂደቱ] እንድትሳተፍ እንደሚፈልጉ አይገባኝም። ውሃው የሚፈሰው በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ ነው። ዉሃው የሚፈሰው በእነዚህ በሶስቱ ሀገራት ዘንድ ነው። ወንዙ [አባይ] ከአሜሪካ ተነስቶ ወደ ግብፅ የሚሄድ ነው ያስመሰሉት። ስለዚህ በአብዛኛው የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ የሶስተኛ ወገኖች ተሳትፎ አይበረታታም ምክንያቱም ሶስተኛ ወገኖች ስጋቶችን፣ የሀገራትን ጭንቀትና ጥቅምም አይረዱም።''በዚህ #SovereigntySourcess የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፖድካስት አቅራቢው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በቅርቡ የሰጡትን አስተያየት መነሻ በማድረግ የውኃ ሐብት ኤክስፐርት እና አማካሪው ፈቅ አህመድ ነጋሽን ጋብዟቸዋል።
More episodes of the podcast Sovereignty Sources
ባለሁለት ስለቱ ማኅበራዊ ሚዲያ፡ መልካም ዕድሎቹና አሉታዊ ተፅዕኖዎቹ
01/01/2026
የናኖ ቴክኖሎጂ ትሩፋት፡ ለንጹህ የኃይል ምንጭና ቀጠናዊ ትስስር
23/12/2025
አፍሪካ፡ በባለ ብዙ ወገን ዓለም ውስጥ እያደገ ያለ አህጉር
23/12/2025
የአፍሪካን ግብር ዘርፍ ፦ በቴክኖሎጂ የመደገፍ አንድምታዎቹ
18/12/2025
ZARZA We are Zarza, the prestigious firm behind major projects in information technology.