Listen "የታላቁ ህዳሴ ግድብ ከዲፕሎማሲዊ ውይይቶችና ድርድሮች አኳያ ሲቃኝ"
Episode Synopsis
''ለአካባቢ ጉዳይ የየሀገራትን ድርሻ በህግ መወሰን ይጠይቃል። ይህ ከሌለ ሦስቱም ሀገራት ሆኑ ሌሎቹ በዘላቂነት መንገዶቻቸውን ሊያቀኑ አይችሉም። የውኃ ክፍፍል ወይም መጋራት የሚባለው በህግ መመሥረት አለበት — ኃብት ባጠረ ቁጥር እኔ እለቅልሃለሁ፤ አልጎዳህም ብቻ በማለት ሀሳባቸው ሊረጋ አይችልም "- ሲሉ ሀይድርሎጁስቱ፣ የውኃ ሐብቶች መሃንዲስና የታላቁ የህዳሴ ግድብ ተደራዳሪው ፕሮፌሰር ይልማ ስለሺ ተናግረዋል።የታላቁ የህዳሴ ግድብ ጋር በተገናኘ የሚነሱ አንኳር ዲፕሎማሲዎችና የባይንዲንግ አግሪመንት ጉዳዮች የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢ ከሀይድሮሎጂስት ፣ የውኃ ሀብቶች መሃንዲስና የታላቁ ህዳሴ ግድብ ተደራዳሪው ፕሮፌሰር ይልማ ስለሺ ጋር ተወያይቷል።
ሙሉ ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ሙሉ ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
More episodes of the podcast Sovereignty Sources
ባለሁለት ስለቱ ማኅበራዊ ሚዲያ፡ መልካም ዕድሎቹና አሉታዊ ተፅዕኖዎቹ
01/01/2026
የናኖ ቴክኖሎጂ ትሩፋት፡ ለንጹህ የኃይል ምንጭና ቀጠናዊ ትስስር
23/12/2025
አፍሪካ፡ በባለ ብዙ ወገን ዓለም ውስጥ እያደገ ያለ አህጉር
23/12/2025
የአፍሪካን ግብር ዘርፍ ፦ በቴክኖሎጂ የመደገፍ አንድምታዎቹ
18/12/2025
ZARZA We are Zarza, the prestigious firm behind major projects in information technology.