Listen "ከሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ወደ ኒውክሌር ፡ የኢትዮጵያ ሰላማዊ የኒውክሌር ኢነርጂ የመገንባት ውጥን"
Episode Synopsis
“ለሀገር ልማትና ምጣኔ ሐብት ዕድገት፣ አስተማማኝ ኢነርጂ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው። ስለዚህ፣ ሌሎች ምንጮች ላይ ጥገኛ ያልሆነ፣ የተረጋጋና አስተማማኝ የኢነርጂ የኃይል ምንጭ የሚሆን ፓወር ፕላንት መገንባቱ ጠቃሚ ነው '' ሲሉ የኒውክሌር ሶሳይት ኦፍ ኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ዶ/ር እምሻው ዳምጠው ተናግረዋል።
የኮይሻ ሀይድሮፓወር ፕሮጀክት ምክትል ኃላፊ ኢንጂነር አባይነህ ጌትነት በበኩላቸው፡ -
“ኢትዮጵያ አሁን ላይ ቀጠናው ለማስተሳሰር በብርቱ እየሰራች ናት። እስካሁን ሱዳን፣ ጅቡቲ እና ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል እያስገቡ ነው። ወደ ታንዛንያም ለመላክ የስምምነት እና ሌሎች ተግባራት በመከናወን ላይ ይገኛሉ'' ብለዋል።
ኢትዮጵያ የህዳሴን ግድብ የሚተካከል ለሰላማዊ ዓላማ ብቻ የሚውል የኒውክሌር ፕላንት በቅርቡ ስራ እንደምታስጀምር ከሰሞኑ ይፋ አድርጋለች። የዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራምም ይህን መረጃን መሠረት አድርጎ በሰላማዊ የኒውክሌር ኢነርጂ እና የሀይድሮፓወር ፕሮጀክት ግንባታ ዙሪያ ለመወያየት የኒውክሌር ሶሳይቲ ኦፍ ኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ዶ/ር እምሻው ዳምጠውን እና የኮይሻ ሀይድሮፓወር ፕሮጀክት ምክትል ኃላፊ ኢንጂነር አባይነህ ጌትነትን ጋብዟቸዋል።
ሙሉ ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
የኮይሻ ሀይድሮፓወር ፕሮጀክት ምክትል ኃላፊ ኢንጂነር አባይነህ ጌትነት በበኩላቸው፡ -
“ኢትዮጵያ አሁን ላይ ቀጠናው ለማስተሳሰር በብርቱ እየሰራች ናት። እስካሁን ሱዳን፣ ጅቡቲ እና ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል እያስገቡ ነው። ወደ ታንዛንያም ለመላክ የስምምነት እና ሌሎች ተግባራት በመከናወን ላይ ይገኛሉ'' ብለዋል።
ኢትዮጵያ የህዳሴን ግድብ የሚተካከል ለሰላማዊ ዓላማ ብቻ የሚውል የኒውክሌር ፕላንት በቅርቡ ስራ እንደምታስጀምር ከሰሞኑ ይፋ አድርጋለች። የዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራምም ይህን መረጃን መሠረት አድርጎ በሰላማዊ የኒውክሌር ኢነርጂ እና የሀይድሮፓወር ፕሮጀክት ግንባታ ዙሪያ ለመወያየት የኒውክሌር ሶሳይቲ ኦፍ ኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ዶ/ር እምሻው ዳምጠውን እና የኮይሻ ሀይድሮፓወር ፕሮጀክት ምክትል ኃላፊ ኢንጂነር አባይነህ ጌትነትን ጋብዟቸዋል።
ሙሉ ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
More episodes of the podcast Sovereignty Sources
ቬኔዙዌላ፡- የፖለቲካ ጣልቃገብነት እና የሉዓላዊነት ጥሰት ማሳያ
08/01/2026
ባለሁለት ስለቱ ማኅበራዊ ሚዲያ፡ መልካም ዕድሎቹና አሉታዊ ተፅዕኖዎቹ
01/01/2026
የናኖ ቴክኖሎጂ ትሩፋት፡ ለንጹህ የኃይል ምንጭና ቀጠናዊ ትስስር
23/12/2025
አፍሪካ፡ በባለ ብዙ ወገን ዓለም ውስጥ እያደገ ያለ አህጉር
23/12/2025
የአፍሪካን ግብር ዘርፍ ፦ በቴክኖሎጂ የመደገፍ አንድምታዎቹ
18/12/2025
ZARZA We are Zarza, the prestigious firm behind major projects in information technology.